Friday 30 September 2011


ደቂቀ በሊላ
ወንድሙ መኰንን
THE BELILAS BROUGHT UP AND NURTURED TO DESTROY ETHIOPIA

ሌባ እንጂ በሊላ
የለዉም ስም ሌላ
በሊላ በሊላ
ያስሠበረ ኬላ
ቀፈቱን ሊሞላ
ኑን ያስበላ

Haile Selassie Gugsa Surendering himself to the service of The Fascists

ለናቱ ያልራራ
ኰል እያደራ
ሰላቶ እየመራ
ያስቃማት መከራ
የባንዳ ልጅ ባንዳ
ወገኑን የከዳ
ገር ያስደፈረ
ለሆዱ ያደረ
Hailselassie Gugsa - transformed soldato of the fascists

ምን መጣ አዲስ ነገር?
ድንብሩን ቢያስደፍር
ገር ቢቸረችር
ንብረት ቢመዝብር
ከአያት ቅመ አያቱ
ከዘር ምንዝራቱ
እስከ ምንጅላቱ
ከሥር መሠረቱ
ገና ከጠዋቱ
የበሊላ ነገር
ደሮም ባንዳ ነበር።

A great grand son of the Belilas


No comments:

Post a Comment