† በአክራሪ ሙስሊሞችና ጽንፈኛ ብሔርተኞች በኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰው ዝርዝር መረጃ።†
መምህር ታሪኩ አበራ
ሎንዶን
ሰኔ 22 ላይ ከምሽቱ 3፡30 ጀምሮ እስከ ሰኔ 23/2012 ዓ.ም ድረስ በሁለት ቀን ብቻ በአክራሪ ብሔርተኞች እና በአክራሪ እስላሞች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞችን ዒላማ ያደረገ ጥቃት ሪፖርት
1. ጥቃት የተፈጸመባቸው አከባቢዎች
መቱ ሲሆን በጣም አነስተኛ የሆነ ሁከት በቡሌ ሆራ ነበር)
2. የቤተ ክርስቲያን ቀጠሎ
3. የተገደሉ ምዕመናን በተመለከተ
ከፖሊስ እና ከመከላከያ ሀይል ጋር በተደረገው የአጸፋ ተኩስ ልውውጥ የሞቱ አጥቂዎች እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
የም ከሟቾች ውስጥ ይገኙበታል፡፡
አልታወቀም፡፡
የተገደሉ ሲሆን ብሔራቸው የሽዋ ኦሮሞ ነው፡፡
4. የሟቾች የአገዳደል ሁኔታ እና የአጥቂዎች የጥቃት መሣሪያ
5. የንብረት ውድመትን በተመለከተ
ንብረታቸውን በማጣት በአንድ ጀንበር አጥተው ተመጽዋች ሆነዋል፡፡
6. ከመኖሪያ ቤታቸው የተፈናቀሉትን በተመለከት
የመንግሥትን ድጋፍ እየጠበቁ ይገኛል
7. ተጨማሪ መረጃዎች
1. ከኦርቶዶክሳውያን ውጭ ንብረታቸው የወደመባቸው ስለመኖራቸው
ስህተት ይመስላል 2 ቦታዎች ላይ የፕሮቴስታንት እና የሙስሊም ንብረት ላይ ጥቃት ደርሷል፡፡
ወረዳ/
በምዕራብና ምሥራቅ ሐራርጌ አካባቢ/
2. በዘር አሮሞ ሆኖ የተገደለ ሰው ሰለመኖሩ
ምዕመናን ሊያመልጡ ቢሞክሩም ማዕተብ ያሰረ ኦሮሞ አናውቅም በማለት የጥቃቱ ሰለባ ሆነዋል፡፡
3. ሌሎች
ተርፈዋል (ሻሸመኔ ላይ)
ይመለከቱ ነበር
ወጣቶች ሁከት ፈጠራችሁ፣ ረብሽ ቀሰቀሳችሁ በሚል በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡
8. ማጠቃለያ አስተያየት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአክራሪ እስልምና እና የአክራሪ ብሔርተኞች የጥቃት ዒላማ ከሆነች 30 ዓመት የሞላት ሲሆን በነዚህ አመታት በጅማ፤ በአርሲ፤ በሐራርጌ ፤በባሌ እና በሌሎችም አንዳንድ አካባቢዎች ታላላቅ አደጋዎች ደርሶባታል፡፡
የሰኔ 2012 ዓ.ም ጥቃትም በአዲስ አበባ ከተማ ከተፈጸመው የጅምላ ውድመት በስተቀር በሌሎች አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኦርቶዶክስ ምዕመናንን ዒላማ ያደረገ ለመሆኑ የሚከተሉትን ማሳያዎች እንመልከት፡
ውስጥ አብዛኞች ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች መሆናቸውን
ሰኔ 23/2012 ዓ.ም ድረስ በእነዚህ ጥቃት አድራሾች ሕይወታቸውን ያጡ ወገኖች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የተለያየ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መሆናቸው
“እኛ መስቀል ያሰረ ኦሮሞ አናውቅም” በማለት መገደላቸውን በቦታው የነበሩ እና ከጥቃቱ የተረፉ የዐይን እማኞች ገልጸዋል
በአጠቃላይ ባለፉት 30 ዓመታት በተለይም ደግሞ በለፉት 3 ዓመታት በከፋ መልኩ እየተተገበረ የሚገኘው ከኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነጻ የሆነች ኦሮምያን መፍጠር የሚለው የአክራሪ እስላሞችና የአክራሪ ብሔርተኞች ጥምር ዕቅድ መሆኑ በአሁኑ ጥቃት በግልጽ የወጣበት፡፡
ለዚህ ግልጽ ማሳያ ውስጥ
ያላካተተ መሆኑ ሲሆን
በቂ ማሳያ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ከአክራሪ ብሔርተኞች ጋር የሚሠሩት የኦሮሚያ ቤተ ክህነት አደራጆች ኦርቶዶክሱ ክርስቲያን ላይ የተፈጸመውን ጥቃት በማስተባበሩ ረገድ ድርሻ እንደነበራቸው በፖሊስ ምርመራ አንዳንድ ማሣያዎች እንዳሉ የተጠቆመ ሲሆን በቀጣይ ሲጣራና ሙሉ መረጃ ሲደርሰን ይፋ የምናወጣው ይሆናል፡፡
በቀጣይም እነዚህ አክራሪ እስላሞች እና አክራሪ ብሔርተኞች ኦርቶዶክስ ክርስቲያኑን እና ቤተ ክርስቲያንን የጥቃት ዒላማ አድርገው እየሠሩ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ። መንግሥት ሕግ ለማስከበር በአሁኑ ወቅት እያደረገ የሚገኘው ጥረት በጣም የሚደነቅ ሲሆን የእነዚህን የአክራሪ እስላሞች እና አክራሪ ብሔርተኞች ድብቅ አጀንዳ (ኦርቶዶክስን ከኦሮሚያ ማጽዳት) የሚለውን ተረድቶት ይሆን? የሚለው ጉዳይ ግን አጠያያቂ ነው፡፡
ውድ አንባቢዎቻችን ይህ ሪፖርት የተጠናቀረው እስከ ሐምሌ 1 2012 ድረስ በተሰበሰበ መረጃ መሰረት ሲሆን በቀጣይም እየተከታተልን ተጨማሪ ሪፖርቶች ወደናንተ የምናደርስ መሆኑን እናሳውቃለን።
በጥቃቱ ሕይወታቸው ያለፈውን እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርልን፤ አንገታቸው ላይ ስላሠሩት መስቀል፣ ስለ ኦርቶዶክሳዊት ሃይማኖት የተሰዉትን የሰማዕታትን አክሊል ያቀዳጅልን፤ ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን ያድልልን፤ በመከራ በስደት በጭንቀት ያሉትን ፈጣሪ በቸርነቱ ይጎብኝልን።
ሐምሌ 01/2012 ዓ.ም
|
No comments:
Post a Comment